Получи случайную криптовалюту за регистрацию!

Ethiopian University መረጃ

Адрес канала: @university_ethiopia_mereja
Категории: Образование
Язык: Русский
Количество подписчиков: 19.31K
Описание канала:

https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1
ይህ ቻናል የኢትዮጵያ ዪኒቨርስቲ መረጃዎችን የያዘ ነውና join አድርጉ
https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1
@University_Ethiopia_Mereja

Рейтинги и Отзывы

1.67

3 отзыва

Оценить канал university_ethiopia_mereja и оставить отзыв — могут только зарегестрированные пользователи. Все отзывы проходят модерацию.

5 звезд

0

4 звезд

0

3 звезд

1

2 звезд

0

1 звезд

2


Последние сообщения 4

2023-04-28 09:58:41
#ማሳሰቢያ

ለሁሉም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት !
በ2015 ዓ.ም ከሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚመረቁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exite Exame) የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ሁሉም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመራቂ ተማሪዎቻችሁን መረጃ በተላከላችሁ የመረጃ መላኪያ ቅጽ መሠረት እስከ ሚያዚያ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ለኢፊዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እንድታቀርቡ እያሳሰብን እስከ ተጠቀሰው ቀን መረጃውን የማያቀርብ ተቋም ኃላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡


የኢትዮጵያ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን

ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1
4.2K viewsedited  06:58
Открыть/Комментировать
2023-04-27 19:20:26 #Update

" የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ሃምሌ ወር ላይ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችና  ከክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችጋር ውይይት አካሄደ፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ሃምሌ ወር ላይ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡

ፈተናው ልክ እንደባለፈው አመት በሁለት ዙር የሚሰጥ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በመጀመሪያው ዙር የነበሩ የፈተና ችግሮችን ዘርዝረው ለቀጣዩ የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥና ቅድመ ዝግጅት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በበኩላቸው የ2015 ዓ.ም ፈተናን ለማስፈፀም ልዩ ልዩ መመሪያዎች እየተዘጋጁ መሆኑንና የተፈታኞች መረጃ በአግባቡ እየተደራጀ መሆኑን  አብራርተዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የህብረተሰቡን ችግር ለመቅረፍና አመለካከቱን ለመቀየር፣ ብቁና አገር ተረካቢ ትዉልድ ለመፍጠር አሁን ያለው ባለድርሻ አካል ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ በአንክሮ ተናግረዋል፡፡

በመጨረሻም በ2016 ዓ.ም የሚካሄደው ፈተና እንደአካባቢው ሁኔታ ኦን ላይን እንደሚሆን ገልጸው የእለቱ ውይይት ተጠናቋል፡፡

ምንጭ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት


https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1
4.1K views16:20
Открыть/Комментировать
2023-04-24 12:32:11 #Update

ሚያዚያ 15/2015 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ የነበረው የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ ለአምስት ቀናት ተራዝሟል።

ምዝገባው ከመጋቢት 20/2015 ዓ.ም ጀምሮ በኦንላይን ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል።

የተፈታኞቹ ምዝገባ እስከ ሚያዝያ 20/2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንደሚካሄድ የትምህትርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

ከሚያዚያ 20/2015 ዓ.ም በኋላ በግለሰብም ሆነ በተቋም የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን #የማያስተናግድ መሆኑን አገልግሎቱ አሳስቧል።

በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የ2015 ትምህርት ዘመን ፈተና የመፈተኛ ጊዜን ከምዝገባው መጠናቀቀ በኋላ የሚገለጽ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።

https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1
6.0K views09:32
Открыть/Комментировать
2023-04-22 09:20:21




Biology entrance exam 2011/2012/2013 with detail explanations


Please share for your friends who are grade 12 or remedial

https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1
6.8K viewsedited  06:20
Открыть/Комментировать
2023-04-20 12:14:13 #RayaUniversity

በራያ ዩንቨርሲቲ መደበኛ ትምህርት ስትከታተሉ ቆይታቹህ በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት ትምህርታችሁን ላቋረጣቹህ ተማሪዎች በሙሉ፣

በራያ ዩንቨርሲቲ በመደበኛ ፕሮግራም ከ2ኛ እስከ 5ኛ ዓመት ትምህርታችሁን ስትከታተሉ የነበራችሁና ወደ ሌሎች ዩንቨርሲቲዎች ተመድባቹህ የመማር ዕድል #ያላገኛቹህ ተማሪዎች በስራ ሰዓት ብቻ ከ09-13/2015 ድረስ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች እየደወላቹህ ተመዝገቡ።

# Raya University registration
የራያ ዩኒቨርስቲ ምዝገባ ከ 09-13/08/2015
via 1.0970140000
2.0970240000
3.0970230000
N.b-በስራ ቀንና በስራ ሰዓት ብቻ

ዩንቨርሲቲው ሙሉ ዝግጅቱን ሲያጠናቅቅ የግቢ መግቢያ ቀንን በመገናኛ ብዙሃን እንደሚያሳውቅ ገልጿል።



https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1


@University_Ethiopia_Mereja
@University_Ethiopia_Mereja
7.7K views09:14
Открыть/Комментировать
2023-04-11 10:16:45 This is for Ethiopian grade 12 and remedial university and college students only
We are working on entrance questions from 2009 - 2014 e.c
if you want these questions with answers go to this YouTube channel and follow us

ይህ ለኢትዮጵያ 12ኛ ክፍል እና ለRemedial ዩኒቨርስቲ እና ኮሌጅ ተማሪዎች ብቻ ነው።
ከ2009 - 2014 e.c university መግቢያ ጥያቄዎች ላይ እየሰራን ነው።
እነዚህን ጥያቄዎች ከመልሶች ጋር ከፈለጉ ወደዚህ የዩቲዩብ ቻናል ይሂዱና ይከተሉን።

share share share share



https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1


@University_Ethiopia_Mereja
@University_Ethiopia_Mereja
6.2K views07:16
Открыть/Комментировать
2023-04-11 10:09:45 This is for Ethiopian grade 12 and remedial university and college students only
We are working on entrance questions from 2009 - 2014 e.c
if you want these questions with answers go to this YouTube channel and follow us

ይህ ለኢትዮጵያ 12ኛ ክፍል እና ለRemedial ዩኒቨርስቲ እና ኮሌጅ ተማሪዎች ብቻ ነው።
ከ2009 - 2014 e.c university መግቢያ ጥያቄዎች ላይ እየሰራን ነው።
እነዚህን ጥያቄዎች ከመልሶች ጋር ከፈለጉ ወደዚህ የዩቲዩብ ቻናል ይሂዱና ይከተሉን።

share share share share



https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1


@University_Ethiopia_Mereja
@University_Ethiopia_Mereja
10.2K viewsedited  07:09
Открыть/Комментировать
2023-04-10 13:43:04 ለ 12 ኛ ክፍል ትማሪዎች ከነመልሱ Mathematics 2011 For Also very helpful for remedial students

እስከፈተና ዲረስ እናግዛቹሁለን Subscribe አዲርጋችሁ ተከታተሉ






https://www.youtube.com/channel/UCaIvJ_Bd_-FgQR6Q_kYNcuA?sub_confirmation=1
6.9K viewsedited  10:43
Открыть/Комментировать
2023-04-04 11:59:39
ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ

በ2015 ዓ.ም. በሚሰጠዉ መዉጫ ፈተና (Exit Exam) ዙሪያ ከመደበኛ እና ከተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ተማሪዎች ጋር ሰፊ ዉይይት ተደርጓል፡፡ በዚህ ዉይይት እንደተገለፀዉ እና ትምህርት ሚኒስተር ባሰወቀዉ መሠረት የ2015 ዓ.ም. መዉጫ ፈተና (Exit Exam) የሚሠጠዉ በሐምሌ 15/2015 መሆኑን እየገለፅን ምንጩ ባልታወቀ በተለያየ ማህበራዊ ሚዲያ በሚለጠፈዉ ማስታወቂያ እንዳትዘናጉ እናሳዉቃለን ሲል ዩንቨርሲቲው ገልጿል።


፨ይህ መልዕክት የሌሎች የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎችንም ያጠቃልላል

ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
10.6K viewsedited  08:59
Открыть/Комментировать
2023-04-02 19:50:40 Congratulations to 2015 EC grade 12 entrance exam students this is Aptitude 2011 question with detailed answers

We are working on both social and natural students with all subjects please share it for all students and subscribe for 2009-2014 entrance exams with answers



8.8K viewsedited  16:50
Открыть/Комментировать